አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የመሰረታዊ ፍጆታ ምርት ለማቅረብ እና የእሕል የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ከዚህ ቀደም ካደረገው ብድር በተጨማሪ የ500 ሚሊየን ብር ለሪቮልቪንግ ፈንድ ፈቀደ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ሕዳር 20 ቀን 2014 ዓ.ም በአንደኛ ዓመት ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የመሰረታዊ ፍጆታ ምርት ለማቅረብ እና የእሕል የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ከዚህ ቀደም ካደረገው ብድር በተጨማሪ የ500 ሚሊየን ብር ለሪቮልቪንግ ፈንድ ፈቀደ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ሕዳር 20 ቀን 2014 ዓ.ም በአንደኛ ዓመት ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡