የሀገር ውስጥ ዜና

የሲዳማ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ውሳኔ አሳለፈ

By Feven Bishaw

December 08, 2021

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል መስተደድር ምክር ቤት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ውሳኔ አሳልፏል፡፡

የክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት በትናንትናው ዕለት በጀመረው ሰብሰባው በሶስት አጀንዳዎች ላይ የተወያየ ሲሆን÷ በዛሬው ዕለትም በማፅደቅ ተጠናቋል።