አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል መስተደድር ምክር ቤት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ውሳኔ አሳልፏል፡፡
የክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት በትናንትናው ዕለት በጀመረው ሰብሰባው በሶስት አጀንዳዎች ላይ የተወያየ ሲሆን÷ በዛሬው ዕለትም በማፅደቅ ተጠናቋል።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል መስተደድር ምክር ቤት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ውሳኔ አሳልፏል፡፡
የክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት በትናንትናው ዕለት በጀመረው ሰብሰባው በሶስት አጀንዳዎች ላይ የተወያየ ሲሆን÷ በዛሬው ዕለትም በማፅደቅ ተጠናቋል።