የሀገር ውስጥ ዜና

የኦሮሚያ ክልል እና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ለመከላከያ ሰራዊት እንዲሁም ለተፈናቀሉ ወገኖች የአይነት ድጋፍ አስረከቡ

By ዮሐንስ ደርበው

December 09, 2021

በሌላ በኩል ከበላይነህ ክንዴ ግሩፕ ሰራተኞች የተውጣጣ ለመከላከያ ሰራዊትና ለተፈናቃዮች የሚሆን ከ2 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብና የውኃ ድጋፍ ተደርጓል፡፡

 

ድጋፉን የተረከቡት የዞኑ አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ተጠሪ ፅፈት ቤት ሀላፊ አበባው መሠለ እንደገለጹት÷ በቀጣይ ተፈናቃዮችን ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ድጋፋቸው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል፡፡

 

በኤልያስ ሹምዬ