የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመጪው ቅዳሜ ወደ ሰመራ በረራ ይጀምራል

By Meseret Awoke

December 09, 2021

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጪው ታህሳስ 2 ጀምሮ ወደ አፋር ክልል መዲና ሰመራ እለታዊ የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል፡፡

አካባቢዎን ይጠብቁ! ወደ ግንባር ይዝመቱ! መከላከያን ይደግፉ!

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!