የሀገር ውስጥ ዜና

እስራኤል የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ሀብት ለማልማትና ለማበልጸግ የበኩሏን ሚና እንደምትወጣ አረጋገጠች

By Feven Bishaw

December 10, 2021

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በውሃ፣ በመስኖና በግብርና ቴክኖሎጂዎች ያላትን ልምድ በማካፈልና በማልማት ለኢትዮጵያ ዕድገት የበኩላችንን ሚና እንወጣለን ሲሉ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ አረጋገጡ፡፡

የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ጋር ዛሬ ተወያይተዋል።