አዲስ አበባ፣ታህሳስ 1፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አሜሪካ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲ ያጣችበት ሁነት ከኢራን ቀጥሎ ትልቁ የስትራቴጂክ ውድቀት መሆኑን የካዉንተር ፓንች መፅሄት አምደኛ ቶማስ ማዉንቴን ገለጸ።