የሀገር ውስጥ ዜና

አሸባሪው ህወሓት የወሎ ዩኒቨርሲቲን አውድሟል

By Feven Bishaw

December 10, 2021

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ትውልድ የሚገነባባቸውን ተቋማት ማውደሙን የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር መንገሻ አየነ ገለጹ።

የወሎ ዩኒቨርሲቲ ሶስቱም ካምፓሶች በአሸባሪው ህወሓት ሙሉ ለሙሉ ዘረፋና ውድመት ተፈፅሞባቸዋል ብለዋል።