አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው እንዲሁም በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን ጫና በመቃወም ሰልፍ አደረጉ።
ሰልፈኞቹ በኢትዮጵያ ላይ የሚደረጉ ገደብ የለሽ ጫና እና የሃሰት ፕሮፖጋንዳዎችን ተቃውመዋል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው እንዲሁም በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን ጫና በመቃወም ሰልፍ አደረጉ።
ሰልፈኞቹ በኢትዮጵያ ላይ የሚደረጉ ገደብ የለሽ ጫና እና የሃሰት ፕሮፖጋንዳዎችን ተቃውመዋል።