አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታሪካዊቷ የደሴ ከተማ የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ማኔጅመንትና የቴክኒክ ሰራተኞች ባደረጉት ርብርብ ዛሬ ማታ 4:30 ላይ በድጋሚ ኤሌክትሪክ አግኝታለች።
የክልሉ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከከፍተኛ አመራር ጀምሮ ሁሉም ሰራተኞች ወደ ቀየው የተመለሰውን ህብረተሰብ በጨለማ እንዳይሰቃይና ኑሮው እንዲቀልለት ለማድረግ በትጋት እየሰሩ ይገኛሉ።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታሪካዊቷ የደሴ ከተማ የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ማኔጅመንትና የቴክኒክ ሰራተኞች ባደረጉት ርብርብ ዛሬ ማታ 4:30 ላይ በድጋሚ ኤሌክትሪክ አግኝታለች።
የክልሉ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከከፍተኛ አመራር ጀምሮ ሁሉም ሰራተኞች ወደ ቀየው የተመለሰውን ህብረተሰብ በጨለማ እንዳይሰቃይና ኑሮው እንዲቀልለት ለማድረግ በትጋት እየሰሩ ይገኛሉ።