አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በ5 ወራት ውስጥ ከ741 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መስብሰቡን ገለፀ ።
ባለስልጣኑ በ2014 በጀት ዓመት 5 ወራት 776 ሚሊየን 350 ሺህ 677 ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ 741 ሚሊየን 987 ሺህ ብር በላይ በመሰብሰብ የዕቅዱን 96 በመቶ ማሳካት መቻሉን አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በ5 ወራት ውስጥ ከ741 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መስብሰቡን ገለፀ ።
ባለስልጣኑ በ2014 በጀት ዓመት 5 ወራት 776 ሚሊየን 350 ሺህ 677 ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ 741 ሚሊየን 987 ሺህ ብር በላይ በመሰብሰብ የዕቅዱን 96 በመቶ ማሳካት መቻሉን አስታውቋል።