በገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ከሰራተኞቹና ከአመራሩ እንዲሁም ከድርጅቶች ያሰባሰበውን ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ምግብ፣ አልባሳት፣ የንጽህና መጠበቂያ እና ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ሸዋሮቢት ከተማ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ ማድረጉ ተገልጿል፡፡
በገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ከሰራተኞቹና ከአመራሩ እንዲሁም ከድርጅቶች ያሰባሰበውን ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ምግብ፣ አልባሳት፣ የንጽህና መጠበቂያ እና ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ሸዋሮቢት ከተማ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ ማድረጉ ተገልጿል፡፡