የሀገር ውስጥ ዜና

ለተፈናቃዮች ከ8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ ተደረገ

By Feven Bishaw

December 15, 2021

በገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ከሰራተኞቹና ከአመራሩ እንዲሁም ከድርጅቶች ያሰባሰበውን ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ምግብ፣ አልባሳት፣ የንጽህና መጠበቂያ እና ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ሸዋሮቢት ከተማ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ ማድረጉ ተገልጿል፡፡