አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ ውድመት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት ለማቋቋምና መልሶ ስራ ለማስጀመር የጤና ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡
አሸባሪው ህወሓት በወረራ ይዟቸው በነበሩ አካባቢዎች ህዝብ የሚገለገልባቸውን የጤና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፤ የህክምና ግብዓት ማከማቻ ተቋማትን እና ሌሎች ማህበራዊ ተቋማት ማውደሙ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ ውድመት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማት ለማቋቋምና መልሶ ስራ ለማስጀመር የጤና ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡
አሸባሪው ህወሓት በወረራ ይዟቸው በነበሩ አካባቢዎች ህዝብ የሚገለገልባቸውን የጤና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት፤ የህክምና ግብዓት ማከማቻ ተቋማትን እና ሌሎች ማህበራዊ ተቋማት ማውደሙ ተገልጿል፡፡