አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አንጎላ የተገኙት ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በአንጎላ ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
ኢትዮጵያ ከምንጊዜውም በላይ የህዝቧን አንድ መሆን እና ተባብሮ መስራትን የምትፈልግበት ጊዜ ላይ ናት ያሉት ፕሬዚዳንቷ ኢትዮጵያውያኑ አንድነታቸውን እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አንጎላ የተገኙት ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በአንጎላ ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
ኢትዮጵያ ከምንጊዜውም በላይ የህዝቧን አንድ መሆን እና ተባብሮ መስራትን የምትፈልግበት ጊዜ ላይ ናት ያሉት ፕሬዚዳንቷ ኢትዮጵያውያኑ አንድነታቸውን እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል፡፡