አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሻሸመኔ ከተማ ትራክተሮችን ለተደራጁ ወጣቶች እና ለገበሬዎች የማስረከብ መርሃ ግብር ተካሄደ፡፡