የሀገር ውስጥ ዜና

በውጫሌ ከተማ አራት የቤተሰብ አባላት በሽብር ቡድኑ በተተኮሰ መድፍ ተገድለዋል

By Feven Bishaw

December 20, 2021

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጫሌ ከተማ አራት የቤተሰብ አባላት በአሸባሪው ህወሓት በተተኮሰ መድፍ መገደላቸውን የአይን እማኞች ተናገሩ።

‘ኢትዮጵያን ለማፍረስ ሲኦል ድረስ እወርዳለሁ’ በማለት የጥፋት እጁን የዘረጋው አሸባሪው ህወሓት በንጹሃን ዜጎች ላይ ያልፈጸመው አይነት ሰቆቃ የለም ተብሏል።