አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ቶታል አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአንድ ሰው ሕይወት አለፈ፡፡
በአደጋው የደረሰ የከባድ እና የቀላል ጉዳት መጠን ቁጥር ግን ለጊዜው አለመታወቁ ነው የተገለፀው፡፡
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከመስቀል አደባባይ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ቶታል አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአንድ ሰው ሕይወት አለፈ፡፡
በአደጋው የደረሰ የከባድ እና የቀላል ጉዳት መጠን ቁጥር ግን ለጊዜው አለመታወቁ ነው የተገለፀው፡፡