የሀገር ውስጥ ዜና

በምስራቅ ደንቢያ ወረዳ አንዲት እናት አራት ህፃናትን ተገላገለች

By Tibebu Kebede

February 16, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ ደንቢያ ወረዳ አንዲት እናት አራት ህፃናትን በሰላም ተገላገለች።

በደንቢያ የመጀመርያ ደረጃ ሆስፒታል በዛሬው እለት ከጠዋቱ 2 ስዓት እናት አራት ወንድ ጨቅላ ህፃናትን በሰላም መገላገሏ ነው የተነገረው።