አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ ደንቢያ ወረዳ አንዲት እናት አራት ህፃናትን በሰላም ተገላገለች።
በደንቢያ የመጀመርያ ደረጃ ሆስፒታል በዛሬው እለት ከጠዋቱ 2 ስዓት እናት አራት ወንድ ጨቅላ ህፃናትን በሰላም መገላገሏ ነው የተነገረው።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ ደንቢያ ወረዳ አንዲት እናት አራት ህፃናትን በሰላም ተገላገለች።
በደንቢያ የመጀመርያ ደረጃ ሆስፒታል በዛሬው እለት ከጠዋቱ 2 ስዓት እናት አራት ወንድ ጨቅላ ህፃናትን በሰላም መገላገሏ ነው የተነገረው።