አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ”1 ሚሊየን ወደ ሀገር ቤት” ዘመቻ ኢትዮጵያዊያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ሲመጡ ንቁ ተሳትፎ የሚያደርጉባቸው የተለያዩ መርሃግብሮች መዘጋጀታቸው ተገለፀ፡፡
ከታላቁ ወደ ሀገር ቤት ጉዞ ጥሪ ጋር በተያያዘ ሚሲዮኖች እያከናወኑ ባሉት ተግባራት ላይ የበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ”1 ሚሊየን ወደ ሀገር ቤት” ዘመቻ ኢትዮጵያዊያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ሲመጡ ንቁ ተሳትፎ የሚያደርጉባቸው የተለያዩ መርሃግብሮች መዘጋጀታቸው ተገለፀ፡፡
ከታላቁ ወደ ሀገር ቤት ጉዞ ጥሪ ጋር በተያያዘ ሚሲዮኖች እያከናወኑ ባሉት ተግባራት ላይ የበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል፡፡