አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ከሰኔ ወር 2013 ዓ.ም ወዲህ በህወሃት የሽብር ቡድን የተፈፀሙ ወንጀሎችን የማጣራት ስራው መጀመሩን የፍትህ ሚኒስቴር አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ከሰኔ ወር 2013 ዓ.ም ወዲህ በህወሃት የሽብር ቡድን የተፈፀሙ ወንጀሎችን የማጣራት ስራው መጀመሩን የፍትህ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በፍትህ ሚኒስቴር የሚመሩ የወንጀል ምርመራ እና ማስቀጣት ቡድኖች በህወሓት የተፈጸሙትን ወንጀሎች በማጣራት አጥፊዎች በህግ ተጠያቂ ለማድረግ የሚያስችለውን የወንጀል ምርመራ ወንጀሎቹ የተፈጸሙበት አካባቢ በመገኘት ጀምረዋል።