የሀገር ውስጥ ዜና

የተከፈተብንን የኢኮኖሚ ጦርነት በድል አድራጊነት ለመወጣት ዘመናዊ የግብርና ስርአት መዘርጋት ይገባል ተባለ

By Feven Bishaw

December 25, 2021

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የተከፈተብንን የኢኮኖሚ ጦርነት በድል አድራጊነት ለመወጣት ዘመናዊ የግብርና ስርአት መዘርጋት እንደሚገባ ተመላከተ።

በደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ የገጠር መሬት አስተዳደር መረጃ ስርአት ግንባታ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሔደ ነው፡፡