የሀገር ውስጥ ዜና

የአምራች ኢንዱስትሪውን ውጤታማነት አቅም ለማሳደግ የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተካሄደ

By Feven Bishaw

December 25, 2021

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የአምራች ኢንዱስትሪዉን ውጤታማነት አቅም ለማሳደግ የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተካሄደ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የልማት ባንክን ጨምሮ የመስኩ ዋነኛ ተዋንያን ተቋማት በጋራ ውጤታማ ስራዎችን ለመስራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ነው ያካሄዱት።