አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በኮምቦልቻ ከተማ ጉዳት ካደረሰባቸው ኢንዱስትሪዎች ውስጥ አስራ አንዱ ስራ መጀመራቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
አሸባሪ ቡድኑ በደሴና ኮምቦልቻ ያወደማቸውንና ጉዳት ያደረሰባቸውን ኢንዱስትሪዎች መልሶ ለማቋቋም ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በቦታው ላይ ጊዜያዊ ቢሮ ከፍቶ ድጋፍና ክትትል እያደረገ ነው ተብሏል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በኮምቦልቻ ከተማ ጉዳት ካደረሰባቸው ኢንዱስትሪዎች ውስጥ አስራ አንዱ ስራ መጀመራቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
አሸባሪ ቡድኑ በደሴና ኮምቦልቻ ያወደማቸውንና ጉዳት ያደረሰባቸውን ኢንዱስትሪዎች መልሶ ለማቋቋም ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በቦታው ላይ ጊዜያዊ ቢሮ ከፍቶ ድጋፍና ክትትል እያደረገ ነው ተብሏል፡፡