አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በኢንሸስትመንት መስክ የሚሰማሩ ዳያስፖራዎችና ባለሃብቶች ለማስተናገድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ገለጸ፡፡
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ባዩ አቡሃይ ÷ የአገርን ጥሪ ተቀብለው ወደ ጎንደር ከተማ የሚመጡ እንግዶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ በሁሉም መስክ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በኢንሸስትመንት መስክ የሚሰማሩ ዳያስፖራዎችና ባለሃብቶች ለማስተናገድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ገለጸ፡፡
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ባዩ አቡሃይ ÷ የአገርን ጥሪ ተቀብለው ወደ ጎንደር ከተማ የሚመጡ እንግዶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ በሁሉም መስክ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።