የሀገር ውስጥ ዜና

ጎንደር ከተማ ለሚያለሙ ዳያስፖራዎችና ባለሃብቶች ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

By Feven Bishaw

January 03, 2022

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በኢንሸስትመንት መስክ የሚሰማሩ ዳያስፖራዎችና ባለሃብቶች ለማስተናገድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ገለጸ፡፡

የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ባዩ አቡሃይ ÷ የአገርን ጥሪ ተቀብለው ወደ ጎንደር ከተማ የሚመጡ እንግዶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ በሁሉም መስክ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።