አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድህረ ጦርነት ድላችንን አስጠብቆ መዝለቅ ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ አለሙ የተገኘውን አገራዊ ድል ዘላቂ በማድረግ ብልፅግናን እውን ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ከአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በድህረ ጦርነት ድላችንን አስጠብቆ መዝለቅ ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ አለሙ የተገኘውን አገራዊ ድል ዘላቂ በማድረግ ብልፅግናን እውን ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ከአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡