የሀገር ውስጥ ዜና

በአማራ ክልል ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ በዘር ተሸፍኗል

By Feven Bishaw

January 06, 2022

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል እስከአሁን ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡

በክልሉ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉም ተገልጿል፡፡