አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል እስከአሁን ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
በክልሉ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉም ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል እስከአሁን ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
በክልሉ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉም ተገልጿል፡፡