አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በዓሉን አስመልክቶም 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስም ታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በዓሉን አስመልክቶም 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስም ታውቋል።