የሀገር ውስጥ ዜና

ስብሃት ነጋ፣ ጁሐር መሐመድና እስክንድር ነጋን ጨምሮ በርካታ እስረኞች በምህረት ከእሥር እንዲፈቱ ተወሰነ

By Melaku Gedif

January 07, 2022

ስብሃት ነጋ፣ ጁሐር መሐመድና እስክንድር ነጋን ጨምሮ በርካታ እስረኞች በምህረት ከእሥር እንዲፈቱ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ስብሃት ነጋ፣ ጁሐር መሐመድና እስክንድር ነጋን ጨምሮ በርካታ እስረኞች በምህረት ከእሥር እንዲፈቱ ወስኗል፡፡

በዚህ መሰረትም ÷

1. አቶ ስብሐት ነጋ

2. ወሮ ቅዱሳን ነጋ

3. አቶ ዓባይ ወልዱ

4. አቶ አባዲ ዘሙ

5. ወሮ ሙሉ ገብረ እግዚአብሔር

6.ወ/ሮ ኪሮስ ሐጎስ

7. አቶ ጁሐር መሐመድና በእርሱ መዝገብ የተከሰሱ ሁሉ

8. አቶ እስክንድር ነጋና በእርሱ መዝገብ የተከሰሱ ሁሉ ከእስር እንዲፈቱ ተወስኗል፡፡