አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥምቀትን በጎንደር ለማክበር ለሚመጡ ዳያስፖራዎች ልዩ የባንክ ማስተናገጃ ማዕከላትን ማቋቋሙን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጎንደር ዲስትሪክት አስታወቀ፡፡
ዲስትሪክቱ በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ለመሰማራት ለሚፈልጉ ዳያስፖራዎች በነፍስ ወከፍ እስከ 30 ሚሊየን ብር የብድር አገልግሎት ማመቻቸቱም ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥምቀትን በጎንደር ለማክበር ለሚመጡ ዳያስፖራዎች ልዩ የባንክ ማስተናገጃ ማዕከላትን ማቋቋሙን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጎንደር ዲስትሪክት አስታወቀ፡፡
ዲስትሪክቱ በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ለመሰማራት ለሚፈልጉ ዳያስፖራዎች በነፍስ ወከፍ እስከ 30 ሚሊየን ብር የብድር አገልግሎት ማመቻቸቱም ተገልጿል።