አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ወቅት የደረሰውን የምጣኔ ሃብት ጉዳት ለመጠገን እና ዘርፉን ለማነቃቃት አዳዲስ አሰራሮችን ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ የምጣኔ ሃብት ምሁራን ተናገሩ፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የዘርፉ መምህራንና ተመራማሪዎች፥ ጦርነት በተደረገባቸው ቀጠናዎች ሳይቀር ያሉ አማራጮችን በአግባቡ መጠቀም ይገባል ነው ያሉት፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ወቅት የደረሰውን የምጣኔ ሃብት ጉዳት ለመጠገን እና ዘርፉን ለማነቃቃት አዳዲስ አሰራሮችን ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ የምጣኔ ሃብት ምሁራን ተናገሩ፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የዘርፉ መምህራንና ተመራማሪዎች፥ ጦርነት በተደረገባቸው ቀጠናዎች ሳይቀር ያሉ አማራጮችን በአግባቡ መጠቀም ይገባል ነው ያሉት፡፡