የሀገር ውስጥ ዜና

በጦርነት ወቅት የደረሰውን የምጣኔ ሃብት ጉዳት ለመጠገን አዳዲስ አሰራሮችን ተግባራዊ ማድገግ ይገባል

By Feven Bishaw

January 10, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ወቅት የደረሰውን የምጣኔ ሃብት ጉዳት ለመጠገን እና ዘርፉን ለማነቃቃት አዳዲስ አሰራሮችን ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ የምጣኔ ሃብት ምሁራን ተናገሩ፡፡

ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የዘርፉ መምህራንና ተመራማሪዎች፥ ጦርነት በተደረገባቸው ቀጠናዎች ሳይቀር ያሉ አማራጮችን በአግባቡ መጠቀም ይገባል ነው ያሉት፡፡