አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብረት ምርትን ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ለመተካት የሶስት ዓመት የፕሮጀክት ጊዜ መቀመጡን በማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ዑማ፥ ከብረት አምራቾች ፣ ከሙያተኞች ፣ ከኢኮኖሚ ባለሙያዎች እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተውጣጥቶ ከተቋቋመ ሀገራዊ የብረት ምርት ስትሪግ ኮሚቴ ጋር ሥራው የደረሰበትን ሂደት ገምግመዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብረት ምርትን ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ለመተካት የሶስት ዓመት የፕሮጀክት ጊዜ መቀመጡን በማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ዑማ፥ ከብረት አምራቾች ፣ ከሙያተኞች ፣ ከኢኮኖሚ ባለሙያዎች እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተውጣጥቶ ከተቋቋመ ሀገራዊ የብረት ምርት ስትሪግ ኮሚቴ ጋር ሥራው የደረሰበትን ሂደት ገምግመዋል፡፡