አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅህፈት ቤት አመራሮችና ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ለሁለት ቀናት ሲያካሂዱት የቆዩትን ውይይት አጠናቀዋል፡፡
የዋና ፅህፈት ቤቱ ሰራተኞች በዘላቂ ድል ወደ ብልጽግና፤ የድህረ ጦርነት መዛነፎችና እርምቶች በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ነው ለሁለት ቀናት የተወያዩት፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅህፈት ቤት አመራሮችና ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ለሁለት ቀናት ሲያካሂዱት የቆዩትን ውይይት አጠናቀዋል፡፡
የዋና ፅህፈት ቤቱ ሰራተኞች በዘላቂ ድል ወደ ብልጽግና፤ የድህረ ጦርነት መዛነፎችና እርምቶች በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ነው ለሁለት ቀናት የተወያዩት፡፡