አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ባለፉት ስድስት ወራት ከተለያዩ አገልግሎት ክፍያዎች ከ914 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ አግኝቷል፡፡
ባለስልጣኑ፥ በ2014 ዓ.ም በግማሽ ዓመቱ ከአሽከርካሪና ተሽከርካሪ አገልግሎቶች 1 ቢሊየን 50 ሚሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ ነው 914 ሚሊየን 799 ሺህ ብር ገቢ የተገኘው፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ባለፉት ስድስት ወራት ከተለያዩ አገልግሎት ክፍያዎች ከ914 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ አግኝቷል፡፡
ባለስልጣኑ፥ በ2014 ዓ.ም በግማሽ ዓመቱ ከአሽከርካሪና ተሽከርካሪ አገልግሎቶች 1 ቢሊየን 50 ሚሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ ነው 914 ሚሊየን 799 ሺህ ብር ገቢ የተገኘው፡፡