የሀገር ውስጥ ዜና

“ሂሩት አባቷ ማን ነው?” ፊልም ከ57 ዓመት በኋላ ተመርቆ ለዕይታ በቃ

By Feven Bishaw

January 13, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1957 ዓ.ም “ሂሩት አባቷ ማን ነው?”በሚል ርዕስ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ባለጥቁርና ነጭ ፊልም ከ57 ዓመት በኋላ ተመርቆ ለእይታ በቅቷል፡፡

ፊልሙ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አማካኝነት በይፋ ተመርቆ በዛሬው ዕለት ለዕይታ በቅቷል፡፡