የሀገር ውስጥ ዜና

የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ የፖለቲካ፣ ጸጥታና በድርቅ ምላሽ ዙሪያ ላይ ተውያዩ

By Feven Bishaw

January 13, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ የፖለቲካ፣ ጸጥታና በድርቅ ምላሽ ዙሪያ ላይ ተወያይተዋል፡፡

አመራሩ በሀገሪቱ እና በክልሉ ፖለቲካዊ ሁኔታ ላይ በተለይም በአገራዊ ምክክሩ ዝግጅት ላይ በሰፊው መወያየታቸው ተገልጿል።