አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ የፖለቲካ፣ ጸጥታና በድርቅ ምላሽ ዙሪያ ላይ ተወያይተዋል፡፡
አመራሩ በሀገሪቱ እና በክልሉ ፖለቲካዊ ሁኔታ ላይ በተለይም በአገራዊ ምክክሩ ዝግጅት ላይ በሰፊው መወያየታቸው ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ የፖለቲካ፣ ጸጥታና በድርቅ ምላሽ ዙሪያ ላይ ተወያይተዋል፡፡
አመራሩ በሀገሪቱ እና በክልሉ ፖለቲካዊ ሁኔታ ላይ በተለይም በአገራዊ ምክክሩ ዝግጅት ላይ በሰፊው መወያየታቸው ተገልጿል።