አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች የተከሰተው ድርቅ በእንስሳት ላይ የከፋ ጉዳት ሳያደርስ መቋቋም እንዲቻል በአጭር ጊዜ እቅድ የጥልቅ ውሃ ጉድጓዶች ቁፋሮ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለፀ።
ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ለኢዜአ እንደገለጹት፥ በሁለቱ ክልሎች የተከሰተው ድርቅ በእንሰሳት ላይ ጉዳት አድርሷል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች የተከሰተው ድርቅ በእንስሳት ላይ የከፋ ጉዳት ሳያደርስ መቋቋም እንዲቻል በአጭር ጊዜ እቅድ የጥልቅ ውሃ ጉድጓዶች ቁፋሮ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለፀ።
ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ለኢዜአ እንደገለጹት፥ በሁለቱ ክልሎች የተከሰተው ድርቅ በእንሰሳት ላይ ጉዳት አድርሷል።