አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን በሰላም ወዳዱ የአፋር ህዝብ ላይ በድጋሚ እያካሄደ ያለውን የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ በአስቸኳይ ሊያቆም እንደሚገባ የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አሳሰበ፡፡
ክልሉ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ መግለጫ አውጥቷል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን በሰላም ወዳዱ የአፋር ህዝብ ላይ በድጋሚ እያካሄደ ያለውን የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ በአስቸኳይ ሊያቆም እንደሚገባ የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አሳሰበ፡፡
ክልሉ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ መግለጫ አውጥቷል፡፡