አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር በሰላም እንዲከናወን በቂ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ፤ ለጥምቀት በዓል ሰላማዊ ክንውን ፖሊስ፣ ከተለያዩ የጸጥታ መዋቅሮች እንዲሁም ከወጣቶች ጋር በመቀናጀት ዝግጅት አድርጓል ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር በሰላም እንዲከናወን በቂ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ፤ ለጥምቀት በዓል ሰላማዊ ክንውን ፖሊስ፣ ከተለያዩ የጸጥታ መዋቅሮች እንዲሁም ከወጣቶች ጋር በመቀናጀት ዝግጅት አድርጓል ብለዋል።