አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል ÷ ህጻን ቢንያም ጌታቸው የሄሊኮፕተር አብራሪ የመሆን ህልሙን ለማሳካት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ፡፡
የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ እና የጠቅላይ መምሪያው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ህጻን ቢንያም(አባቢያ) እና አሳዳጊ አክስቱን አነጋግረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል ÷ ህጻን ቢንያም ጌታቸው የሄሊኮፕተር አብራሪ የመሆን ህልሙን ለማሳካት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ፡፡
የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ እና የጠቅላይ መምሪያው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ህጻን ቢንያም(አባቢያ) እና አሳዳጊ አክስቱን አነጋግረዋል፡፡