የሀገር ውስጥ ዜና

የበርታ ብሔረሰብ ምክር ቤት የብሔረሰቡን መጠሪያ ሥያሜ ቤኒሻንጉል እንዲሆን ወሰነ

By Feven Bishaw

January 25, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበርታ ብሔረሰብ ምክር ቤት የብሔረሰቡ መጠሪያ ሥያሜ ቤኒሻንጉል እንዲሆን ወሰነ፡፡

የበርታ ብሔረሰብ ምክር ቤት 8ኛ መደበኛ ጉበዔውን በኩርሙክ ወረዳ እያካሄደ ይገኛል፡፡