የሀገር ውስጥ ዜና

እስራኤል የኢትዮጵያ መንግሥት ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የሄደበት መንገድ የሚደገፍ መሆኑን ገለፀች

By Feven Bishaw

January 25, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእስራኤል ፕሬዚዳንት የውጭ ፖሊሲ አማካሪ ከሆኑት አምባሳደር ዚቪ ቪፒኒ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በሁለትዮሽ ግኑኝነት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡

በውይይቱ አምባሳደር ረታ፥ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ በተለይም አሸባሪው ህወሃት በአፋርና አማራ ክልሎች የፈጸመውን ግፍና በደል አስረድተዋል።