አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእስራኤል ፕሬዚዳንት የውጭ ፖሊሲ አማካሪ ከሆኑት አምባሳደር ዚቪ ቪፒኒ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በሁለትዮሽ ግኑኝነት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ አምባሳደር ረታ፥ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ በተለይም አሸባሪው ህወሃት በአፋርና አማራ ክልሎች የፈጸመውን ግፍና በደል አስረድተዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእስራኤል ፕሬዚዳንት የውጭ ፖሊሲ አማካሪ ከሆኑት አምባሳደር ዚቪ ቪፒኒ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በሁለትዮሽ ግኑኝነት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ አምባሳደር ረታ፥ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ በተለይም አሸባሪው ህወሃት በአፋርና አማራ ክልሎች የፈጸመውን ግፍና በደል አስረድተዋል።