አዲስ አበባ፣ ጥር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በወርልድ ቪዥን እና በአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት በቅንጅት በ5 ዓመታት ጊዜ ውስጥ የሚተገበር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ።
ፕሮጀክቱ በ309 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በጀት የሚተገበር ነውም ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በወርልድ ቪዥን እና በአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት በቅንጅት በ5 ዓመታት ጊዜ ውስጥ የሚተገበር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ።
ፕሮጀክቱ በ309 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በጀት የሚተገበር ነውም ተብሏል።