የሀገር ውስጥ ዜና

የደብረ ብርሀን ከተማን ታሪክ እና ዕድገት የሚመጥን መዋቅራዊ ፕላን ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

By Feven Bishaw

January 25, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሀን ከተማን ታሪክ እና ዕድገት የሚመጥን የተቀናጀ መዋቅራዊ ፕላን ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ።

የደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ እና የደብረ ብርሀን ከተማ አስተዳደር ናቸው ስምምነቱን የፈጸሙት።