አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ ለመረዳትና አሰራሮችን ለማሻሻል ያለመ ጉብኝት ተካሄደ፡፡
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ የአይሲቲ ፓርክን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ ለመረዳትና አሰራሮችን ለማሻሻል ያለመ ጉብኝት ተካሄደ፡፡
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ የአይሲቲ ፓርክን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡