የሀገር ውስጥ ዜና

ማህበሩ በተዋልዶ ጤና ላይ ያተኮረ የ44 ሚሊየን ብር ፕሮጀክት እያከናወነ መሆኑን ገለጸ

By Feven Bishaw

January 30, 2022

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተዋልዶ ጤና ላይ የሚተገበር የ44 ሚሊየን ብር ፕሮጀክትን እቅዶ እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማህበር ገለጸ።

የማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጌታቸው ሀብቴ ÷ በጦርነት ምክንያት ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች የሥነ ተዋልዶ ጤና ጉዳይ አሳሳቢ ነው ብለዋል።