አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተዋልዶ ጤና ላይ የሚተገበር የ44 ሚሊየን ብር ፕሮጀክትን እቅዶ እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማህበር ገለጸ።
የማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጌታቸው ሀብቴ ÷ በጦርነት ምክንያት ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች የሥነ ተዋልዶ ጤና ጉዳይ አሳሳቢ ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተዋልዶ ጤና ላይ የሚተገበር የ44 ሚሊየን ብር ፕሮጀክትን እቅዶ እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማህበር ገለጸ።
የማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጌታቸው ሀብቴ ÷ በጦርነት ምክንያት ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች የሥነ ተዋልዶ ጤና ጉዳይ አሳሳቢ ነው ብለዋል።