አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለምታደርገው የብልጽግና ጉዞ መሰረቱ ብሔራዊ መግባባት መሆኑን የሲዳማ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ።
የክልል፣ የከተማ እና በተለያዩ እርከኖች ላይ ያሉ አመራሮች በሀገራዊ የሠላምና ፀጥታ ጉዳይ ላይ በሐዋሳ ከተማ መክረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለምታደርገው የብልጽግና ጉዞ መሰረቱ ብሔራዊ መግባባት መሆኑን የሲዳማ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ።
የክልል፣ የከተማ እና በተለያዩ እርከኖች ላይ ያሉ አመራሮች በሀገራዊ የሠላምና ፀጥታ ጉዳይ ላይ በሐዋሳ ከተማ መክረዋል፡፡