አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛው የፌደራል እና የክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የጋራ የምክክር ጉባኤ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
ጉባኤው “የሀገሪቱ ማረሚያ ቤቶች ሰብዓዊ መብት እና የህግ የበላይነት የሚከበርባቸው ውጤታማ የማረምና ማነጽ ማዕከላት እናደርጋለን!” በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛው የፌደራል እና የክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የጋራ የምክክር ጉባኤ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
ጉባኤው “የሀገሪቱ ማረሚያ ቤቶች ሰብዓዊ መብት እና የህግ የበላይነት የሚከበርባቸው ውጤታማ የማረምና ማነጽ ማዕከላት እናደርጋለን!” በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው።