የሀገር ውስጥ ዜና

1ኛው የፌደራል እና የክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽነሮች የጋራ የምክክር ጉባኤ እየተካሄደ ነው

By Tibebu Kebede

February 20, 2020

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛው የፌደራል እና የክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የጋራ የምክክር ጉባኤ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።

ጉባኤው “የሀገሪቱ ማረሚያ ቤቶች ሰብዓዊ መብት እና የህግ የበላይነት የሚከበርባቸው ውጤታማ የማረምና ማነጽ ማዕከላት እናደርጋለን!” በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው።