አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አደገኛ የሚሳኤል ሙከራ ማድረጓን ተከትሎ አሜሪካ አስቸኳይ ንግግር ማድረግ እንደምትፈልግ አስታውቃለች፡፡
ዋሽንግተን ፒዮንግያንግ መካከለኛ ርቀት ያለው ባለስቲክ ሚሳኤል ወደ ህዋ ካስወነጨፈች በኋላ የሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር እና ሚሳኤል ፕሮግራሞች እጅግ እንዳሳሰቧት ገልጻለች፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ አደገኛ የሚሳኤል ሙከራ ማድረጓን ተከትሎ አሜሪካ አስቸኳይ ንግግር ማድረግ እንደምትፈልግ አስታውቃለች፡፡
ዋሽንግተን ፒዮንግያንግ መካከለኛ ርቀት ያለው ባለስቲክ ሚሳኤል ወደ ህዋ ካስወነጨፈች በኋላ የሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር እና ሚሳኤል ፕሮግራሞች እጅግ እንዳሳሰቧት ገልጻለች፡፡