አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ “መመረጥ ተለውጦ ሀገርን ለመለወጥ” በሚል መሪ ሀሳብ የአመራር ግንባታ የውይይት መድረክ በጅግጅጋ ከተማ ማካሄድ ጀመረ፡፡
በመድረኩ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድን ጨምሮ የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ኡስማን እና የሶማሌ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሃላፊ ኢንጅነር መሀመድ ሻሌ ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ “መመረጥ ተለውጦ ሀገርን ለመለወጥ” በሚል መሪ ሀሳብ የአመራር ግንባታ የውይይት መድረክ በጅግጅጋ ከተማ ማካሄድ ጀመረ፡፡
በመድረኩ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድን ጨምሮ የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ኡስማን እና የሶማሌ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሃላፊ ኢንጅነር መሀመድ ሻሌ ተገኝተዋል።