አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመፍታት በትኩረት እና በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት በአማራ ክልል የነዳጅ እጥረትን በዘላቂነት መፍታት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና ከከተማ አስተዳድር ኃላፊዎች ጋር በባህር ዳር ከተማ ተወያየ፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመፍታት በትኩረት እና በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት በአማራ ክልል የነዳጅ እጥረትን በዘላቂነት መፍታት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና ከከተማ አስተዳድር ኃላፊዎች ጋር በባህር ዳር ከተማ ተወያየ፡፡