አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪውና ዘራፊው የህወሓት ቡድን ጉዳት ደርሶበት የሕክምና አገልግሎት ያቋረጠው የመሀል ሜዳ ሆስፒታል በተደረገለት ድጋፍ አገልግሎት መሥጠት ጀመረ፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሉ ÷በዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታልና በአካባቢው ማኅበረሰብ በተደረገለት ድጋፍ የሕክምና አገልግሎት መሥጠት መጀመሩን የሆስፒታሉ ሥራ አስኪያጅ ወርቅነህ ዘዉዴ ተናግረዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪውና ዘራፊው የህወሓት ቡድን ጉዳት ደርሶበት የሕክምና አገልግሎት ያቋረጠው የመሀል ሜዳ ሆስፒታል በተደረገለት ድጋፍ አገልግሎት መሥጠት ጀመረ፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሉ ÷በዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታልና በአካባቢው ማኅበረሰብ በተደረገለት ድጋፍ የሕክምና አገልግሎት መሥጠት መጀመሩን የሆስፒታሉ ሥራ አስኪያጅ ወርቅነህ ዘዉዴ ተናግረዋል።